ሠላም ጤና ይስጥልኝ ክቡራን አንባቢያን ፤ ከዚህ መካነ-ድር (ድረ ገፅ) ላይ የምትወስዱትን ማንኛውንም ፅሑፍም ይሁን ምስሎች ለአዘጋጆቹ እና ለፀሐፊዎቹ ክብር ሲባል በምትጠቀሙበት ቦታ ሁሉ ምንጩን ትጠቅሱልን ዘንድ በትህትና እናሳስባለን ፡፡

Tuesday, August 2, 2011

አስጎብኚው

አስጎብኚው
የአንድ ሀገር፣ከተማ፣መንደር፣ መነሻና ታሪክና ቅርስ፣ባህልና ትውፊት፣ወግና ስርዓት የሚዳሠስበት መድረክ ነው፡፡ በ<ብስራት እይታ> መጎብኘት አለባቸው የሚባሉትን ሥፍራዎች በሙሉ በተጠናከረ መንገድ በማቅረብ አንባቢው ከተቻለ በመሄድ ካልሆነም በቂ የሆነ መረጃ እንዲኖረው በማድረግ ጉብኝትዎን ሙሉ ማድረግ ነው፡፡


No comments:

Post a Comment