ሠላም ጤና ይስጥልኝ ክቡራን አንባቢያን ፤ ከዚህ መካነ-ድር (ድረ ገፅ) ላይ የምትወስዱትን ማንኛውንም ፅሑፍም ይሁን ምስሎች ለአዘጋጆቹ እና ለፀሐፊዎቹ ክብር ሲባል በምትጠቀሙበት ቦታ ሁሉ ምንጩን ትጠቅሱልን ዘንድ በትህትና እናሳስባለን ፡፡
Showing posts with label ስፖርት. Show all posts
Showing posts with label ስፖርት. Show all posts

Tuesday, August 2, 2011

ስፖርት

ስፖርት
ይህ አምድ ለስፖርት ወዳዱ ክፍል ስፖርታዊ መረጃዎችን የሚቀርቡበት ሲሆን በሀገራችንም ሆነ በዉጭ ባሉ ብሄራዊ ቡድኖችና ክለቦች መሰረተ ታሪክ እንዲሁም እንደ አስፈላጊነቱ በስፖርቱ ዓለም የራሣቸውን አሻራ ያስቀመጡ ስፖርታኞች/ግለሰቦች የሚተዋወቁበት ሜዳ ነው፡፡ይህ ማለት እግር ኳስ ብቻ ሣይሆን አትሌቲክስ፣ ቦክስ፣ ሞተር- ሣይክል ሁሉም የሚስተናገዱበት ይሆናል፡፡

በዚህ ብሎግ ላይ ሲለሚወጡ ጽሁፎች አጭር ማብራሪያ፡-



መልዕክት
ይህ ክፍል ዋና አዘጋጁ (ብስራት ገብሬ) ያለውን እና የሚሰማውን ሃሳብ በዋነኛነት የሚያስተላልፍበት እና አንባቢያን ሊረዱት ወይም ሊያውቁት ይገባል ብሎ የሚያስበውን ሃሳብ በመልዕክት መልክ የሚያስተላልፍበት መድረክ ነው፡፡ ይህ መድረክን  ማንኛውንም የአንባብያን ጥያቄ መልስ ከአዘጋጁ የሚመለስበት የአም እንዲሁም የእይታ ማንጸባረቂያ ነው፡፡

እንተዋወቅ
በዚህ ዓምድ ሠዎች ሊያውቸው ይገባል የምላቸውን ግለሠቦች ማለትም አውቀውም ይሁን ሳያውቁ ዓለም ላይ የራሳቸውን ታሪክ የሠሩትን ታዋቂ ሰዎች ከውልደታቸው ጀምሮ አሁን እስካሉበት ደረጃ ለአንባቢያን የሚቀርብበት ነው፡፡

እይታ